የሰሜን ወሎ ሲቪልሰርስ እና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ
የደመወዝ ማሻሻያው ትርጉም ኖሮት እንዲቀጥልና የሸቀጦች የዋጋ ንረት እንዳይፈጠር መከላከል የሁሉም ሀላፊነት መሆኑ ተገለፀ
የድህረ ገጹ እይታ ብዛት.
+
ከወረዳወች የተላከ መረጃ ብዛት
.
በድህረ ገጹ
.
የሰሜን ወሎ ዞን ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ
"የሰሜን ወሎ ዞን ሲቪል ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ የ2017 ዓ.ም የዞኑን መምሪያዎች የለውጥ ስራዎች ምዘና አካሄደ። መስከረም 7/2018 ዓ.ም (ሰሜን ወሎ ዞን ኮሙኒኬሽን ) የሰሜን ወሎ ዞን ሲቪል ሰርቪስ የሰው ሃብት ልማት መምሪያ እንደሚታወቀው ወደ ጎን የሚያስተዳድራቸውን ተቋማት የለውጥ ስራወች የመደበኛ ተግባር ማሳላጫ ሆነው እንዲተገበሩ በተቀመጠው አሰራር ወጥ የሆነ የድጋፍና ክትትል ስርአት ዘርግቶ እየሰራ የቆየ መሆኑን የሰሜን ወሎ ዞን ሲቪል ሰርቪስ የሰው ሃብት ልማት መምሪያ ሃላፊ ወ/ሪት ሙሉ አዲሴ የገለፁ ሲሆን በዚህም ተቋማት በሁሉም ተግባራት ከጊዜ ወደ ጊዜ ያላቸው የአፈጻጸም ደረጃ እየተሻሻለ የመጣበት ሁኔታ እንዳለ ሃላፊዋ ጨምረው ገልፀዋል ። "
ለህዝባችን ዘላቂ ልማት እና ሁለንተናዊ ብልፅግና የሚተጋ ሲቪል ሰርቫንት ለመገንባት የሪፎርም ሥራውን ከፍ ባለ ቁርጠኝነት ለመፈፀም እንሰራለን። ክቡር አቶ አረጋ ከበደ
ከዚሁ ጋር በተያያዘ የ2017ዓ.ም በጀት አመት የማጠቃለያ መመዘኛ ነጥብ:-
እንደ መምሪያችን በማዘጋጀት ከመምሪያው ማናጅመንት አባላትና ከሪፎርም ድጋፍና ክትትል ቡድን ጋር የጋራ በማድረግ ቡድኖቹን በማቀናጀት መምሪያወቹን የአካል ምዘና እንዲያደርጉ መምሪያው ተልኮ የሰጠ ሲሆን በዚሁ መሰረት ኮሚቴው የአካል ምዘናውን ጀምሯል ።
ባለን ክትትልም:-
ባለን ክትትልም ሁሉም ባይባልም የአብዛሀኛው ተቋም ሰራተኛ የተሰጠውን ሙያዊ ተግባርና ሀላፊነት በአግባቡ እየተወጣ መሆንኑ አረጋግጠናል። ወቅታዊ ተግዳሮት ሳይበግራቸው ቀድሞ ከነበረው በተሻለ ሁኔታ ስራቸውን የሚያከናውኑ መኖራቸውን መዛኝ ቡድኑ የአረጋገጠ ሲሆን አንዳንድ ወጣ ገባ የሚሉም ተቋማት ከቀጣይ አኳያ የድጋፍና ክትትል አግባቡን አጠናክረን በማስቀጠል በቁርጠኝነት እንሰራለን በማለት ሃላፊዋ ተናግረዋል።
መረጃ አያያዝ ከወረዳ ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤት
የግዳን ወረዳ፣የላስታ ወረዳ፣ ሲ/ሰ ሪከርድና ማህደር በዲጂታል መልኩ መደራጀቱ ለአገልግሎት አሰጣጥ ምቹ እንዲሁም ቀልጣፋ ሁኔታን የፈጠረ ነው።
መረጃ አያያዝ ከከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤት
ላሊበላ ከተማ አስተዳደር ፣የሃራ ከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ፡የሰሜን ወሎ ዞን ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት መምሪያ ሙሉ በሙሉ መረጃቸውን በጥራት አስገብተዋል።
እኛን ለማግኘት
ኢሜል:
northwollociv@gmail.com
ስልክ:
+251-333361405
አድራሻ:
ወልዲያ
ኢትዮጵያ